Telegram Group & Telegram Channel
🧲🧲🧲በ2014 የ5ጂ ሞባይል ቴክኖሎጂ ሙከራ እንደሚደረግ ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ!

በበጀት ዓመቱ የ5ጂ ሞባይል ቴክኖሎጂ ሙከራ እንደሚደረግ ኢትዮ ቴሌኮም አስታውቋል።የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የኢትዮ ቴሌኮም የ3 ዓመት ስትራቴጂና የ2014 በጀት ዓመት እቅድን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል።

በበጀት ዓመቱ 3.8 ሚሊዮን ተጨማሪ ደንበኞችን ለማስተናገድ የሚያስችል የሞባይል ኔትዎርክ አቅም ለመገንባት እቅድ እንደተያዘም ተገልጿል። የአገልግሎት ጥራትን፣ ተደራሽነትን አና የደንበኞች ተሞክሮን ለማሻሻል የሚያስችል የኔትዎርክ እና ሲስተም አቅም ማሳደጊያ ፕሮጀክቶች እንደሚካሄዱም ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ ገልጸዋል።ኢትዮ ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ 70 ቢሊየን ብር ለማግኘት አቅዶ እየሠራ እንደሆነ አስታውቋል።

🧲😔በአዲስ አመት

ኢትዮ- ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ ለደንበኞች ምቹና ቀልጣፋ የሆኑ አዳዲስ አሰራሮችን ይተገብራል ብለዋል።

በአሰራሩ ቅናሽ የተደረገባቸውን ጨምሮ ከዚህ በፊት ያልነበሩና ደንበኞች በቀላሉና በተመጣጣኝ ዋጋ የሚገለገሉባቸውን አሰራሮች ይተግብራል ብለዋል።

የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች ከዛሬ ጀምሮ ፓኬጅ ሲጠቀሙ የ20 በመቶ ቅናሽ ያገኛሉ።

በአዲስ አመት ለአንድ ወር የሚቆይ አደይ አበባ የተሰኘ የሞባይል ፓኬጅ አገልገሎት 44 በመቶ ቅናሽ ተደርጎበት ስራ ላይ ይውላል ብለዋል።

የንግድ ተቋማት ፓኬጅ ገዝተው በአጭር የፅሁፍ መልእክት መረጃ የሚቀያየሩበት የ68 በመቶ ቅናሽ ያለው አሰራርም ይጀመራል ብለዋል።

Via EBC
#AddisTechShow
@AddisTechShow



tg-me.com/addistechshow/1639
Create:
Last Update:

🧲🧲🧲በ2014 የ5ጂ ሞባይል ቴክኖሎጂ ሙከራ እንደሚደረግ ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ!

በበጀት ዓመቱ የ5ጂ ሞባይል ቴክኖሎጂ ሙከራ እንደሚደረግ ኢትዮ ቴሌኮም አስታውቋል።የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የኢትዮ ቴሌኮም የ3 ዓመት ስትራቴጂና የ2014 በጀት ዓመት እቅድን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል።

በበጀት ዓመቱ 3.8 ሚሊዮን ተጨማሪ ደንበኞችን ለማስተናገድ የሚያስችል የሞባይል ኔትዎርክ አቅም ለመገንባት እቅድ እንደተያዘም ተገልጿል። የአገልግሎት ጥራትን፣ ተደራሽነትን አና የደንበኞች ተሞክሮን ለማሻሻል የሚያስችል የኔትዎርክ እና ሲስተም አቅም ማሳደጊያ ፕሮጀክቶች እንደሚካሄዱም ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ ገልጸዋል።ኢትዮ ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ 70 ቢሊየን ብር ለማግኘት አቅዶ እየሠራ እንደሆነ አስታውቋል።

🧲😔በአዲስ አመት

ኢትዮ- ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ ለደንበኞች ምቹና ቀልጣፋ የሆኑ አዳዲስ አሰራሮችን ይተገብራል ብለዋል።

በአሰራሩ ቅናሽ የተደረገባቸውን ጨምሮ ከዚህ በፊት ያልነበሩና ደንበኞች በቀላሉና በተመጣጣኝ ዋጋ የሚገለገሉባቸውን አሰራሮች ይተግብራል ብለዋል።

የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች ከዛሬ ጀምሮ ፓኬጅ ሲጠቀሙ የ20 በመቶ ቅናሽ ያገኛሉ።

በአዲስ አመት ለአንድ ወር የሚቆይ አደይ አበባ የተሰኘ የሞባይል ፓኬጅ አገልገሎት 44 በመቶ ቅናሽ ተደርጎበት ስራ ላይ ይውላል ብለዋል።

የንግድ ተቋማት ፓኬጅ ገዝተው በአጭር የፅሁፍ መልእክት መረጃ የሚቀያየሩበት የ68 በመቶ ቅናሽ ያለው አሰራርም ይጀመራል ብለዋል።

Via EBC
#AddisTechShow
@AddisTechShow

BY Addis Tech Show




Share with your friend now:
tg-me.com/addistechshow/1639

View MORE
Open in Telegram


Addis Tech Show Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The lead from Wall Street offers little clarity as the major averages opened lower on Friday and then bounced back and forth across the unchanged line, finally finishing mixed and little changed.The Dow added 33.18 points or 0.10 percent to finish at 34,798.00, while the NASDAQ eased 4.54 points or 0.03 percent to close at 15,047.70 and the S&P 500 rose 6.50 points or 0.15 percent to end at 4,455.48. For the week, the Dow rose 0.6 percent, the NASDAQ added 0.1 percent and the S&P gained 0.5 percent.The lackluster performance on Wall Street came on uncertainty about the outlook for the markets following recent volatility.

The STAR Market, as is implied by the name, is heavily geared toward smaller innovative tech companies, in particular those engaged in strategically important fields, such as biopharmaceuticals, 5G technology, semiconductors, and new energy. The STAR Market currently has 340 listed securities. The STAR Market is seen as important for China’s high-tech and emerging industries, providing a space for smaller companies to raise capital in China. This is especially significant for technology companies that may be viewed with suspicion on overseas stock exchanges.

Addis Tech Show from tw


Telegram Addis Tech Show
FROM USA